እነሆ አዲሱ የማገር እንግዳ ዝግጅት ራሱን የዝግጅቱን አቅራቢ አቶ ጌታቸው በየነን የመጀመሪያው እንግዳ አድርጎ ይዞላችሁ ቀርቧል። “እይታ” እና “ጣይቱ” በተሰኙት ዝግጅቶቹ የሚታወቀው አቶ ጌታቸው በየነ ከጠቅላላ የህይወት ልምዱ አልፎ የቅርብ ጊዜ የአገር
ማገር ሰሞንኛ – H.R. 6600 | ‘ተኩስ አቁም’?? | የዋግ ጩኸት | የተቃውሞ ሰልፍ
Moreነፃነት በነፃ አትገኝም!! ታላቅ የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ ከአማራ ወጣቶች እና ከአማራ ተማሪዎች
Moreየአማራ ተማሪዎች ፈተና – “በአምቦ ዩንቨርስቲ ጡቷን የተቆረጠች አማራ ተማሪ አለች”
Moreበ $35 ምን አይነት ቁምነገር መስራት እችላለሁ? 405 views • Mar 16, 2022 • ከዚህ በታች የሚገኘውን ማስፈንጠሪያ(link) በመጫን ወላጅ አልባ የሆኑ ህፃናትን በወላጅ በኃላፊነት ይረከቡ:: በወር 35 የአሜሪካን ዶላር አንድ ልጅ
Moreበመላው አለም በሚንቀሳቀሱ የአማራ ማህበራት እና ድርጅቶች አስተባባሪነት በቃን! በሚል መሪ ቃል የተጀመረው የአማራ አደጋ ጊዜ ድጋፍ ማሰባሰብ ባለፋት ስምንት ወራት ጉዞው ከወገን ደራሽ ለጋሾች ከ1.7 ሚልዮን የአሜሪካን ዶላር በላይ ለመሰብሰብ ችሏል::
Moreጌታቸው በየነ በዛሬው የማገር እንግዳ ዝግጅቱ የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ መሪን የነፃነት ታጋዩን እስክንድ ነጋ ይዞልን ቀርቧል:: በውይይታቸው የባልደራስን ያለፋትን ሶስት አመታት ድርጅታዊ ጉዞ ከአገራችን ወቅታዊ ጉዳዯች ጋር በማገናኘት አጠቃላይ የፖለቲካ ኃይሎች አሰላለፍ
Moreጌታቸው በየነ በዚህ ሳምንት የማገር እንግዳ ዝግጅቱ ወጣቷን ጸሐፊ እና መምህርት መስከረም አበራ ይዞልን ቀርቧል:: የውይይታቸው ትኩረት መስከረም ከሰሞኑ “የአማራ ህዝብ ትግል ዳራ እና የትግል አቅጣጫዎች” በሚል ርዕስ ለህዝብ ባሰራጨችው ሰንድ ዙሪያ
Moreጌታቸው በየነ በዛሬው የማገር እንግዳ ዝግጅቱ ከህግ ባለሙያው አቶ አሳምን መኮነን ጋር ህግ ነክ በሆኑ አገራዊ ርዕሰ ጉዳዯች ላይ ተወያይቷል:: በውይይቱ የሚነሱ ነጥቦች: • አገር በነገድ እና በጎሳ ተሸንሽና የታጠቀ ኃይል ሁሉ
More