በአሜሪካ፣ በካናዳ፣ በአውሮፓ፣ በአውስትራሊያ፣ በኒውዚላንድ እንዲሁም በአፍሪካና በእስያ የሚገኙ የአማራ ማኅበራት በመላው ዓለም ለሚገኙ አማራዎችና የአማራ ወዳጆች “አገር ማዳንና ለወገን ደጀን መሆን” የሚል ታላቅ የገንዘብ መዋጮ ጥሪ አቀረቡ።

“ከአማራ ጋር ሂሳብ አወራርዳለሁ” የሚለው ትህነግ አገር መጋቢ በሆነው የአማራ ገበሬ ላይ ማሳ በማለስለሻውና በመዝሪያው ወቅት፣ በሐምሌ፣ ያወጀበት ጦርነት የአገር ደኅንነት ስጋት መሆኑን የጠቀሰው ዓለም አቀፍ የአማራ ማኅበራት ቃል፦ “አማራው በዜግነቱ እንደማንኛውም

More

በውጭ አገራት አለም አቀፉን የዐማራ ንቅናቄ እያስተባበሩ የሚገኙ መሪ ድርጅቶች ለመላው የዐማራ ህዝብ እና ለአገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ጥሪ አቀረቡ

ኃምሌ 07/2013 ዓ.ም. በሰሜን አሜሪካ፣ አውሮፓ፣ አውስትራሊያ እና ኒውዚላንድ የዐማራን ህዝብ ሁለንተናዊ ንቅናቄ የሚመሩ እና የሚያስተባብሩ ድርጅቶች ለማገር መገናኛ በላኩት የጋራ መግለጫ የዐማራ ህዝብ ህልውናውን ለማስጠበቅ የማንንም ይሁንታ እና ቅስቀሳ ሳይጠብቅ ራሱን

More

የአማራ ማህበር በአሜሪካ (AAA) በዩናይትድ ስቴትስ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የተግባር ጥሪ አቀረበ።

የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንተኒ ብሊንከን ከሰሞኑ ኢትዮጵያን አስመልክቶ ባወጡት ትዕዛዝ መሰል መግለጫ በመላው ዓለም የሚኖሩ አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ቁጣቸውን በተለያየ መንገድ እየገለፁ ይገኛሉ።ብዙዎችን ያስቆጣው የአንተኒ ብሊንከን መግለጫ የኢትዮጵያ መንግሥት ከአሸባሪው

More

በውጭ አለማት የሚንቀሳቀሱ የአማራ ሲቪክ ድርጅቶች ለአማራ ህዝብ የአንድነት ጥሪ አቀረቡ

በሰሜን አሜሪካ ፣ በአውሮፓ ፣ በአውስትራልያ እና በኒውዝላድ የሚንቀሳቀሱ የአለም አቀፋ የአማራ ንቅናቄ አካል የሆኑ ልዩ ልዩ አደረጃጀቶች በጋራ ባወጡት መግለጫ ለአማራ ህዝብ የአንድነት ጥሪ አቅርበዋል:: “ሆደ ሰፊነት፣ አስተዋይነት፣ ፍርድ አዋቂነት ታላቅ

More