ኃምሌ 07/2013 ዓ.ም. በሰሜን አሜሪካ፣ አውሮፓ፣ አውስትራሊያ እና ኒውዚላንድ የዐማራን ህዝብ ሁለንተናዊ ንቅናቄ የሚመሩ እና የሚያስተባብሩ ድርጅቶች ለማገር መገናኛ በላኩት የጋራ መግለጫ የዐማራ ህዝብ ህልውናውን ለማስጠበቅ የማንንም ይሁንታ እና ቅስቀሳ ሳይጠብቅ ራሱን
እነሆ አዲሱ የማገር እንግዳ ዝግጅት ራሱን የዝግጅቱን አቅራቢ አቶ ጌታቸው በየነን የመጀመሪያው እንግዳ አድርጎ ይዞላችሁ ቀርቧል። “እይታ” እና “ጣይቱ” በተሰኙት ዝግጅቶቹ የሚታወቀው አቶ ጌታቸው በየነ ከጠቅላላ የህይወት ልምዱ አልፎ የቅርብ ጊዜ የአገር
More
The Tigray People’s Liberation Front (TPLF) initiated a conflict in Ethiopia’s northernmost region of Tigray when it attacked the Ethiopian National Defense Force (ENDF) Northern Command and neighboring Amhara Region on November
More
“ከአማራ ጋር ሂሳብ አወራርዳለሁ” የሚለው ትህነግ አገር መጋቢ በሆነው የአማራ ገበሬ ላይ ማሳ በማለስለሻውና በመዝሪያው ወቅት፣ በሐምሌ፣ ያወጀበት ጦርነት የአገር ደኅንነት ስጋት መሆኑን የጠቀሰው ዓለም አቀፍ የአማራ ማኅበራት ቃል፦ “አማራው በዜግነቱ እንደማንኛውም
More
ኃምሌ 07/2013 ዓ.ም. በሰሜን አሜሪካ፣ አውሮፓ፣ አውስትራሊያ እና ኒውዚላንድ የዐማራን ህዝብ ሁለንተናዊ ንቅናቄ የሚመሩ እና የሚያስተባብሩ ድርጅቶች ለማገር መገናኛ በላኩት የጋራ መግለጫ የዐማራ ህዝብ ህልውናውን ለማስጠበቅ የማንንም ይሁንታ እና ቅስቀሳ ሳይጠብቅ ራሱን
More
በዚህ ሳምንት የማገር መገናኛ ሰሞነኛ ዝግጅት: ዩናይትድ ስቴትስ በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ ቀንድ ላይ ያላት ፍላጎት ምንድን ነው? የባይደን አስተዳደር ከትህነግ ጋር እያሳየው ያለው የለየለት ወገንተኝነት የዩናይትድ ስቴትስን የቀጠናው ፍላጎት ለማሳካት ነው ልንል
More
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንተኒ ብሊንከን ከሰሞኑ ኢትዮጵያን አስመልክቶ ባወጡት ትዕዛዝ መሰል መግለጫ በመላው ዓለም የሚኖሩ አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ቁጣቸውን በተለያየ መንገድ እየገለፁ ይገኛሉ።ብዙዎችን ያስቆጣው የአንተኒ ብሊንከን መግለጫ የኢትዮጵያ መንግሥት ከአሸባሪው
More