ኃምሌ 07/2013 ዓ.ም. በሰሜን አሜሪካ፣ አውሮፓ፣ አውስትራሊያ እና ኒውዚላንድ የዐማራን ህዝብ ሁለንተናዊ ንቅናቄ የሚመሩ እና የሚያስተባብሩ ድርጅቶች ለማገር መገናኛ በላኩት የጋራ መግለጫ የዐማራ ህዝብ ህልውናውን ለማስጠበቅ የማንንም ይሁንታ እና ቅስቀሳ ሳይጠብቅ ራሱን
የአማራ አደጋ ጊዜ ድጋፍ አሰባሳቢ ቡድን እጅግ አጣዳፊ የሆነ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን የዋግህምራ ተፈናቃዯች በቦታው በመገኘት ድጋፍ በማድረስ ለወገን ደራሽነቱን አስመስክሯል::ይሁን’ና የማገር መገናኛ ቡድን በቦታው ተገኝቶ እንደታዘበው ችግሩ እንዲሁ በቀላሉ የሚቀረፍ ባለመሆኑ መሰረታዊ
Moreበዛሬው የቅዳሜ ሰሞነኛ ዝግጅት:ሰሜን ሸዋ ዞን ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ አውራ ጎዳና ንዑስ ቀበሌ በንፁሃን ላይ ተኩስ የከፈተው የመንግስት ኃይል በመረጃ ይጋለጣል::የሚነሱ ነጥቦች: በኦሮሞ ክልል መንግስት የሚመራ የመንግስት ኃይል ለምን በንፁሃን ላይ ተኩስ
Moreየአማራ አደጋ ጊዜ ድጋፍ ማሰባሰብ በርካታ የብዙሃን መገናኛዎች በተገኙበት በአዲስ አበባ ጣይቱ ሆቴል የአዲስ ምዕራፍ ጅማሮውን አስተዋወቀ:: ማገር መገናኛ
Moreማገር ሰሞንኛ – H.R. 6600 | ‘ተኩስ አቁም’?? | የዋግ ጩኸት | የተቃውሞ ሰልፍ
Moreነፃነት በነፃ አትገኝም!! ታላቅ የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ ከአማራ ወጣቶች እና ከአማራ ተማሪዎች
Moreየአማራ ተማሪዎች ፈተና – “በአምቦ ዩንቨርስቲ ጡቷን የተቆረጠች አማራ ተማሪ አለች”
Moreበ $35 ምን አይነት ቁምነገር መስራት እችላለሁ? 405 views • Mar 16, 2022 • ከዚህ በታች የሚገኘውን ማስፈንጠሪያ(link) በመጫን ወላጅ አልባ የሆኑ ህፃናትን በወላጅ በኃላፊነት ይረከቡ:: በወር 35 የአሜሪካን ዶላር አንድ ልጅ
Moreበመላው አለም በሚንቀሳቀሱ የአማራ ማህበራት እና ድርጅቶች አስተባባሪነት በቃን! በሚል መሪ ቃል የተጀመረው የአማራ አደጋ ጊዜ ድጋፍ ማሰባሰብ ባለፋት ስምንት ወራት ጉዞው ከወገን ደራሽ ለጋሾች ከ1.7 ሚልዮን የአሜሪካን ዶላር በላይ ለመሰብሰብ ችሏል::
More