/

ዋግህምራ | ሰቆጣ

የአማራ አደጋ ጊዜ ድጋፍ አሰባሳቢ ቡድን እጅግ አጣዳፊ የሆነ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን የዋግህምራ ተፈናቃዯች በቦታው በመገኘት ድጋፍ በማድረስ ለወገን ደራሽነቱን አስመስክሯል::ይሁን’ና የማገር መገናኛ ቡድን በቦታው ተገኝቶ እንደታዘበው ችግሩ እንዲሁ በቀላሉ የሚቀረፍ ባለመሆኑ መሰረታዊ

More
/

“ቆርኬ የሚባል ነገር ከየት እንዳመጡት እና ምን እንደሆነ አናውቅም”

በዛሬው የቅዳሜ ሰሞነኛ ዝግጅት:ሰሜን ሸዋ ዞን ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ አውራ ጎዳና ንዑስ ቀበሌ በንፁሃን ላይ ተኩስ የከፈተው የመንግስት ኃይል በመረጃ ይጋለጣል::የሚነሱ ነጥቦች: በኦሮሞ ክልል መንግስት የሚመራ የመንግስት ኃይል ለምን በንፁሃን ላይ ተኩስ

More
/

የአዲስ ምዕርፍ ጅማሮ

የአማራ አደጋ ጊዜ ድጋፍ ማሰባሰብ በርካታ የብዙሃን መገናኛዎች በተገኙበት በአዲስ አበባ ጣይቱ ሆቴል የአዲስ ምዕራፍ ጅማሮውን አስተዋወቀ:: ማገር መገናኛ

More
/

ለወገኖቸ እንዲደርስ የለገስሁት ገንዘብ ምን ላይ ዋለ?

በመላው አለም በሚንቀሳቀሱ የአማራ ማህበራት እና ድርጅቶች አስተባባሪነት በቃን! በሚል መሪ ቃል የተጀመረው የአማራ አደጋ ጊዜ ድጋፍ ማሰባሰብ ባለፋት ስምንት ወራት ጉዞው ከወገን ደራሽ ለጋሾች ከ1.7 ሚልዮን የአሜሪካን ዶላር በላይ ለመሰብሰብ ችሏል::

More
1 3 4 5 6 7 10