አገር ከማጣት ስጋት የገቡበትን ጠብ ትጥቅን አጥብቀው እንጂ ተሸማግለው አይወጡትም!

‘ከክልላቸው ውጭ ይኖራሉ’ ያላቸውን ወገኖቹን ፈጅቶና አስሰድዶ ደጀኑን ሕዝብ አለተከላካይ ለእልቂት ሊያጋልጠው እደጁ ከደረሰው ፀረ-አማራ ኃይል ጋር የሞት-ሽረት ጦርነት የገጠመውን የአማራ አርበኛ ‘በሽምግልና ሰበብ ትጥቁን እያስፈቱት ነው’ የሚል ወሬ ይስሰማል። ይህ እውነት

More

“ከለቅሶው ድንኳን እንውጣ!”

ቋሚ ስለሟች የሚያለቅሰው ለራሱ ነው። ለቅሶ ሙትን እንደማይመልስ እያወቅን የምናለቅሰው፣ እጦታችን የፈጠረብንን ስሜት ልናበርድ ነው። ሞቱ ድንገተኛና አስደንጋጭ ባልሆነበት እንኳ፣ ውድ ሰዋችን አብሮን አለመኖሩ ያሳዝነናል፤ ራሳችንም ተረኞች መሆናችንን ማስታወሳችን ያስፈራናል፤ ይህን ሁሉ

More
1 2 3 10