እኛው ነን!

ስለ ማገር

ርዕይ

አማራው በመሠረታት፣ በገነባትና ጠብቆ ባኖራት አገሩ በኢትዮጵያ የትውልድ ውርሱ የሆነውን ኩሩ የአገር ባለቤትነቱን ይዞ ወደላቀ ስልጣኔ እንዲያደርስ

አላማዎች

  1. ማናቸውንም የአማራ ስብስቦች (የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የተራድኦ/የልማት ማኅበራት፣ የመገናኛ አውታሮች፣ ወዘተ.) ከአማራ ጥቅም አኳያ ያላቸውን አቋም መመርመር፤ በሃሳብና በመረጃ ማጠናከር
  2. በአገሪቱ የሚነደፉ እቅዶችንና የስራ ክንውኖችን ከአማራ ጥቅምና ጉዳት አኳያ መገምገምና ማሳወቅ
  3. የመንግሥትን አምባገነናዊ ተጽእኖ የሚቋቋም ዘላቂ አማራዊ አእምሮና አንደበት መሆን
  4. የአማራውን ኑሮ ለማሻሻል በሚበጁ የእውቀትና የልማት ሃሳቦች መምከር
  5. የአማራውን እሴቶች ልእልና ማራመድ
  6. አለምአቀፍ ጉዳዮችን ከአማራ ጥቅምና ጉዳት አኳያ ተመልክቶ ትንታኔና ምክረ ሃሳቦችን ለብዙሃንና ለተቋማት ማድረስ
  7. በታሪካዊ አስተዋጽኦው፣ ኢትዮጵያውያን በዓለም መንግሥታትና ሥልጣኔዎች ፊት ሁልጊዜም በገናናነት እንዲቆምላቸው ለሚመኙት አገረ-መንግሥት አማራው ማገር ሆኖ መኖሩን ማሳየት