/

‘አገራዊ ምክክር’ እና የኮሚሽነሮች ማንነት ክፍል ሁለት

2 mins read

ጌታቸው በየነ በዛሬው የማገር እንግዳ ዝግጅቱ ከህግ ባለሙያው አቶ አሳምን መኮነን ጋር ህግ ነክ በሆኑ አገራዊ ርዕሰ ጉዳዯች ላይ ተወያይቷል:: በውይይቱ የሚነሱ ነጥቦች: • አገር በነገድ እና በጎሳ ተሸንሽና የታጠቀ ኃይል ሁሉ ንፁሃንን እያገተ እና እየገደለ ‘ፖለቲካ’ በሚሰራባት ኢትዮጵያ ‘አገራዊ ምክክር’ ምን ፋይዳ ይኖረዋል ? • ኢትዮጵያ ያለችበት ችግር አሁን በሚሄድበት ‘አገራዊ ምክክር’ በሚባለው መንገድ የሚቀረፍ ነው? • ህገ መንግስቱ አሁን በስልጣን ላይ ላለው ኃይል ትልቁ የኃይል እና ስልጣን ምንጭ መሆኑ ግልፅ ነው ይሁን’ና መንግስት ፍላጎቱ ቢኖረው ትልቁን የህገ መንግስት ቋጠሮ ለመፍታት ያለው አማራጭ ምንድን ነው?

መልካም ቆይታ! ማገር ዝግጅት ክፍል

Latest from Blog

“ከለቅሶው ድንኳን እንውጣ!”

ቋሚ ስለሟች የሚያለቅሰው ለራሱ ነው። ለቅሶ ሙትን እንደማይመልስ እያወቅን የምናለቅሰው፣ እጦታችን የፈጠረብንን ስሜት ልናበርድ ነው። ሞቱ