የአማራ አደጋ ጊዜ ድጋፍ አሰባሳቢ ቡድን እጅግ አጣዳፊ የሆነ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን የዋግህምራ ተፈናቃዯች በቦታው በመገኘት ድጋፍ በማድረስ ለወገን ደራሽነቱን አስመስክሯል::
ይሁን’ና የማገር መገናኛ ቡድን በቦታው ተገኝቶ እንደታዘበው ችግሩ እንዲሁ በቀላሉ የሚቀረፍ ባለመሆኑ መሰረታዊ ለውጥ እንዲመጣ ምን መደረግ ይገባዋል የሚለውን ጥያቄ ሁላችንም ራሳችንን እንድንጠይቅ እናስታውሳለን:
ማገር መገናኛ የዚህ ግዙፍ ፕሮጀክት ዋና የመገናኛ አስተባባሪ ሆኖ ስለሚስራ ኩራት ይሰማናል:: ወደ ፊትም ከድጋፍ እና መልሶ ማቋቋም ስራው ጋር ተያያዥ የሆነ መረጃዎችን እናደርሳችሗለ::
ማገር መገናኛ ዝግጅት ክፍል
Latest from Blog
በዛሬው የቅድሜ ሰሞነኛ ዝግጅታችን የምናነሳው የፋኖ ጉዳይ ሰፊ ርዕስ በመሆኑ በቀጣይ ዝግጅቶቻችን ሰፋ አድርገን እንመለስበታለን:: ለዛሬ
የአማራ ህዝብ ያለበትን የኅልውና ስጋት በማገናዘብ ኅልውናውን ለማስከበር መወሰድ ስለሚገባቸው ቆራጥ እርምጃዎች ከዓለም አቀፍ የአማራ ማኅበራት የተሰጠ መግለጫ።
ሚያዚያ 20 ቀን 2014 ( አፕሪል 29 2022)| በቃን! የመጨረሻው ሞገድበሰሜን አሜሪካ የምንገኝ የአማራ ማኅበራት መሪዎች
በወለጋ የሚገኙ የአማራ ተወላጆች የድረሱልን ጥሪ፣በራያ ቆቦ አዲስ የጸጥታ መመሪያ ተላለፈ፣ሱዳን አልፋሽጋ ግዛቴ ነዉ እወቁልኝ አለች
በወለንጭቲ ከባድ ተኩስ ተከፍቷልየሸዋሮቢቱ ጥቃት ሰለባዎችየሩሲያ ኢምባሲ ማስተባበያኮሎኔል ደመቀ ምን አሉ?