የዝግጅት ርዕስ፦ ኢትዮጵያ ለውጥ እና ነውጥ መግለጫ፦ የዚህ ውይይት ዓላማ የዛሬው የአገራችን ችግር ያሳለፍናቸው የለውጥና ነውጥ ዘመናት ጠንቅ መሆኑን፤ በዚያ ጊዜ ምናልባትም እዚህ ይደርሳሉ ተብለው ያልታሰቡ አስተሳሰቦች በነውጡ ሞገድ ታግዘው ዛሬ ሕግና ሥርዓት ሆነው የአማራውን መከራ ያበዙ፣ አልፈውም ለኢትዮጵያ ህልውና ስጋት የፈጠሩ መሆናቸውን ለመገንዘብ ነው።
Latest from Blog
በዛሬው የቅድሜ ሰሞነኛ ዝግጅታችን የምናነሳው የፋኖ ጉዳይ ሰፊ ርዕስ በመሆኑ በቀጣይ ዝግጅቶቻችን ሰፋ አድርገን እንመለስበታለን:: ለዛሬ
የአማራ ህዝብ ያለበትን የኅልውና ስጋት በማገናዘብ ኅልውናውን ለማስከበር መወሰድ ስለሚገባቸው ቆራጥ እርምጃዎች ከዓለም አቀፍ የአማራ ማኅበራት የተሰጠ መግለጫ።
ሚያዚያ 20 ቀን 2014 ( አፕሪል 29 2022)| በቃን! የመጨረሻው ሞገድበሰሜን አሜሪካ የምንገኝ የአማራ ማኅበራት መሪዎች
በወለጋ የሚገኙ የአማራ ተወላጆች የድረሱልን ጥሪ፣በራያ ቆቦ አዲስ የጸጥታ መመሪያ ተላለፈ፣ሱዳን አልፋሽጋ ግዛቴ ነዉ እወቁልኝ አለች
በወለንጭቲ ከባድ ተኩስ ተከፍቷልየሸዋሮቢቱ ጥቃት ሰለባዎችየሩሲያ ኢምባሲ ማስተባበያኮሎኔል ደመቀ ምን አሉ?